Thursday, October 10, 2024
spot_img

የጤና ሚኒስቴር አጭበርባሪዎች ስለበዙ የኮሮና የምስክር ወረቀት ወደ ዲጂታል መቀየሩን እወቁት አለ

አምባ ዲጂታል፣ ዐርብ ግንቦት 27፣ 2013 ― የጤና ሚኒስቴር ለውጭ ተጓዦች የሚሰጠውን እና የሚቀበለውን ከኮሮና ወረርሽኝ ነጻ መሆን የሚያሳይ ምስክር ወረቀት ወደ ዲጂታል መቀየሩን አስታውቋል፡፡

ምስክር ወረቀቱ ዲጅታል እንዲሆን የተደረገው የወረቀት ምስክር ወረቀቱ በተጭበረበረ መንገድ እየተሰራ እንደሆነ ስለተደረሰበት ነው፡፡

በመሆኑም ከኢትዮጵያ የሚወጡ ወይም ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ እና በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በኩል ወደ ሌሎች መዳረሻዎች የሚሸጋገሩ ተጓዦች ከቀጣዩ ሰኞ ጀምሮ ዲጅታል ምስክር ወረቀት እንዲያቀርቡ የጤና ሚንስትሯ ሊያ ታደሠ በጻፉት ደብዳቤ ማዘዛቸውን ፎርቹን ዘግቧል፡፡

ተዛማጅ ጽሑፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትኩስ ርዕስ

- Advertisment -spot_img