Sunday, October 6, 2024
spot_img

ሁለት ሚኒስትሮች የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቢሮዎችን እንዲመሩ ተሾሙ

አምባ ዲጂታል፣ ማክሰኞ መስከረም 18፣ 2014 ― የፌደራል የመከላከያ እንዲሁም የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትሮች የአዲስ አበባ ቢሮዎችን እንዲመሩ በዛሬው እለት ተሹመዋል።

የቀድሞውን ሚኒስቴር አቶ ለማ መገርሳን ተክተው የመከላከያ ሚኒስትር ሆነው ተሾመው የነበሩት ዶ/ር ቀነዓ ያደታ፤ የአዲስ አበባ የሰላም እና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮን በኃላፊነት እንዲመሩ ሲሾሙ፣ የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትሯ ዶ/ር ሂሩት ካሳው ደግሞ የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ እንዲሆኑ በአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተሹመዋል።

ተዛማጅ ጽሑፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትኩስ ርዕስ

- Advertisment -spot_img