Sunday, October 6, 2024
spot_img

አቶ ጃንጥራር አባይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ በመሆን ተሹመዋል

የቀድሞ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ የነበሩት አቶ ጥራቱ በየነ፤ በነበሩት የከተማ ስራ አስኪያጅ ስልጣናቸው ቀጥለዋል።

አቶ ጃንጥራር ላለፈው አንድ ዓመት በአዲስ አበባ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ ሆነው ሲሰሩ ቆይተዋል። በዛሬው ሹመት ደግሞ ከምክትል ከንቲባነት በተጨማሪ የአዲስ አበባ የስራ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊነትን ደርበው እንዲሰሩ ተሹመዋል።

ተዛማጅ ጽሑፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትኩስ ርዕስ

- Advertisment -spot_img