Saturday, May 18, 2024
spot_img

በዛሬው እለት የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳደር ተደርገው የተሾሙት አቶ ሽመልሶ ዐብዲሳ፣ ምክትል ርእሰ መስተዳድር እና የካቢኔ አባላት ሆነው ሊያገለግሉ የሚችሉ ተሿሚዎችን ጨፌው አጽድቆላቸዋል

በዚህ መሰረት አቶ አወል አብዲ – የኦሮሚያ ክትልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር፣

አቶ ፍቃዱ ተሰማ – በጨፌ ኦሮሚያ የመንግስት ተጠሪ፣

ዶ/ር ግርማ አመንቴ – በም/ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የክልሉ ሀብት ክላስተር አስተባባሪ፣

ወ/ሮ መስከረም ደበበ – በም/ ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገቢዎች ባለስልጣን ሃላፊ፣

አቶ አዲሱ አረጋ – በም/ ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የከተማ ልማት ክላስተር አስተባባሪ፣

አቶ አብዱርሃማን አብደላ – በምክትል ርዕስ መስተዳደር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ፣

አቶ አብዱልሀኪም ሙሉ – በምክትል ርዕስ መስተዳደር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ፣

አቶ አበራ ወርቁ – የግብርና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ሃላፊ፣

ወ/ሮ አዱኜ አህመድ – የክልሉ አቃቤ ህግ ቢሮ ሃለፊ፣

አቶ ሻፊ ሁሴን – የስላም እና ጸጥታ ቢሮ ሃላፊ፣

ኢንጂነር ሚሊዮን በቀለ – የክልሉ የውሃ ና ኢነርጂ ቢሮ ሃላፊ፣

አቶ ቶለሳ ገደፋ — የክልሉ የገንዘብ ቢሮ ሃላፊ፣

አቶ አበራ ቡኖ – የክልሉ ሚኒሻ ቢሮ ሃላፊ፣

ወ/ሪት ሳሚያ አብደላ – የወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ሃላፊ፣

አቶ ጉዮ ገልገሎ- የከተማ ና ቤቶች ልማት ቢሮ ሃላፊ፣

አህመድ ኢዲሪስ – የስራ እድል ፈጠራ እና ቢሮ ሃላፊ፣

ወ/ሮ ሀዋ አህመድ – የክልሉ ንግድ ቢሮ ሃላፊ፣

ዶ/ር መንግስቱ በቀለ – የክልሉ የጤና ጥበቃ ቢሮ ሃላፊ፣

ወ/ሮ ሳዓዳ ሁስማን – የባህል እና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ፣

አቶ ጉታ ላቾሬ – የክልሉ መሬት ቢሮ ሃላፊ፣

ወ/ሮ መሰረት አሰፋ – የክልሉ ህብረት ስራ ማህበራት ማስፋፊያ ኤጀንሲ ሃላፊ፣

ዶ/ር ተሸመ አዱኛ— ኢንቭስትመንት እና ኢንዲስቱሪ ቢሮ ሃላፊ፣

ኢንጂነር ሄለን ታምሩ– የክልሉ መንገድ እና ሎጂስቲክ ቢሮ ሃላፊ፣

ዶ/ር ቶላ በሪሶ – የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ፣

ዶ/ር ኢንጂኒር መሳይ ዳንኤል – የክልሉ መስኖ እና አርብቶ አደር ቢሮ ሃላፊ፣

ወ/ሮ ጀሚላ ሲምቢሮ- የክልሉ ሴቶችና ህጻናት ቢሮ ሃላፊ፣

አቶ ሀይሉ አዱኛ- የክልሉ ምንግስት ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ፣

አቶ አራርሶ ቢቂላ- የክልሉ ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሃላፊ፣

አቶ ጌቱ ወዬሳ-የርዕስ መስተዳደር ጽ/ት እና የክልሉ ምክር ቤት ሃላፊ ሆነው እንዲቀጥሉ፣

አቶ ሁሴን ፈይሶ- የክልሉ ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ቢሮ ሃላፊ እና

ወ/ሮ ኮኮቤ ዲዳ – የክልሉ የልማት ድርጅቶች ቢሮ ሃላፊ ተደርገው ተሹመዋል።

ተዛማጅ ጽሑፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትኩስ ርዕስ

- Advertisment -spot_img