Sunday, September 22, 2024
spot_img

የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ነገ ኢትዮጵያ ይገባሉ ተባለ

አምባ ዲጂታል፣ ማክሰኞ ኅዳር 21፣ 2014 ― የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ነገ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ ተነግሯል።

የቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር በነገው እለት አዲስ አበባ ሲደርሱ፣ ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጋር ይወያያሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝት የሚደረገው፣ የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ተባብሶ መቀጠሉን ተከትሎ አሜሪካ እና እንግሊዝን ጨምሮ የምዕራብ አገራት ዜጎቻቸውን ኢትዮጵያን ለቃችሁ ውጡ ባሉበት ጊዜ ነው።

ተዛማጅ ጽሑፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትኩስ ርዕስ

- Advertisment -spot_img