Sunday, October 6, 2024
spot_img

ዜና እረፍት

በኢትዮጵያ የጋዜጠኝነት ሙያ እድገት ላይ አሻራውን ያሳረፈው አንጋፋው ጋዜጠኛ ከበደ አኒሳ ማረፉን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሞያዎች ማህበር አሳውቋል፡፡

‹‹የኢትዮጵያ ድምጽ›› ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የነበረው ጋዜጠኛ ከበደ አኒሳ፣ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ማህበር ፕሬዝደንት ሆኖ አገልግሏል፡፡ በተጨማሪም በወሎ የተከሰተውን ረሃብ ለቢቢሲው ጋዜጠኛ ጆናታን ድምቢልቢ ማሳየቱም ይጠቀስለታል፡፡

ተዛማጅ ጽሑፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትኩስ ርዕስ

- Advertisment -spot_img