Monday, October 7, 2024
spot_img

የብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ሰልጣኝ ወታደሮችን አስመረቀ

አምባ ዲጂታል፣ ማክሰኞ ጳጉሜን 2፣ 2013 ― የብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ሰልጣኝ ወታደሮችን አስመርቋል፡፡ የማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ ምረቃውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እንዲሁም የሃገር መከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ መኮንኖች በተገኙበት ነው ያካሄደው፡፡

የሁርሶ ወታደራዊ ኮንቲንጀት ማሰልጠኛ በተመሳሳይ ከሁለት ቀናት በፊት ማስመረቁ የሚታወስ ነው፡፡ በዚህ የምረቃ ስነ ስርአት ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተገኝተው ነበር፡፡

ተዛማጅ ጽሑፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትኩስ ርዕስ

- Advertisment -spot_img