አምባ ዲጂታል፣ ዐርብ ነሐሴ 28፣ 2013 ― የዋጋ ንረት በህብረተሰቡ ላይ የሚያሳድረውን ጫና ለመቀነስ በሚል ስንዴ፣ ዘይት፣ ስኳር እና ሩዝ ከቀረጥና ታክስ ነጻ እንዲሆኑ ተወስኗል።
በሌላ በኩል ፓስታ፣ ማካሮኒ እና እንቁላል ደግሞ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንደተነሳላቸው የገንዘብ ሚኒስቴር ማስታወቁን ፋና ዘግቧል።
አምባ ዲጂታል፣ ዐርብ ነሐሴ 28፣ 2013 ― የዋጋ ንረት በህብረተሰቡ ላይ የሚያሳድረውን ጫና ለመቀነስ በሚል ስንዴ፣ ዘይት፣ ስኳር እና ሩዝ ከቀረጥና ታክስ ነጻ እንዲሆኑ ተወስኗል።
በሌላ በኩል ፓስታ፣ ማካሮኒ እና እንቁላል ደግሞ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንደተነሳላቸው የገንዘብ ሚኒስቴር ማስታወቁን ፋና ዘግቧል።
አምባ ዲጂታል በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መረጃ፣ ዘገባዎችና አስተያየቶችን የሚያቀርብ ዲጂታል የሚዲያ መድረክ ነው፡፡
Contact us: contact@ambadigital.net
© New Media Communications 2022 All rights reserved.