አምባ ዲጂታል፣ ማክሰኞ ነሐሴ 25፣ 2013 ― ከአንድ ወር በኋላ መስከረም 24፣ 2014 አዲስ መንግስት እንደሚመሰረት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል።
ምክር ቤቱ ስድስተኛው ዙር የመንግስት ምስረታ በዕለቱ መስከረም 24 ይካሄዳል ብሏል።
ሰኔ 2014 የተካሄደውን 6ኛውን ዙር ሃገር አቀፍ ምርጫ ብልጽግና ፓርቲ ማሸነፉን ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
አምባ ዲጂታል፣ ማክሰኞ ነሐሴ 25፣ 2013 ― ከአንድ ወር በኋላ መስከረም 24፣ 2014 አዲስ መንግስት እንደሚመሰረት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል።
ምክር ቤቱ ስድስተኛው ዙር የመንግስት ምስረታ በዕለቱ መስከረም 24 ይካሄዳል ብሏል።
ሰኔ 2014 የተካሄደውን 6ኛውን ዙር ሃገር አቀፍ ምርጫ ብልጽግና ፓርቲ ማሸነፉን ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
አምባ ዲጂታል በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መረጃ፣ ዘገባዎችና አስተያየቶችን የሚያቀርብ ዲጂታል የሚዲያ መድረክ ነው፡፡
Contact us: contact@ambadigital.net
© New Media Communications 2022 All rights reserved.