አምባ ዲጂታል፣ ረቡዕ ነሐሴ 5፣ 2013 ― ጃዋር ሙሐመድና ልደቱ አያሌውን ጨምሮ የበርካታ የፖለቲካ እስረኞች ጠበቃ የነበሩት አቶ አብዱልጀሊል ሁሴን ዛሬ ምሽት በድንገት መሞታቸው ተሰምቷል። የህልፈታቸው ምክንያት እስከአሁን በውል አልታወቀም።
አምባ ዲጂታል በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ መረጃዎችን በማካተት ቀጣይ ዘገባዎችን ያቀርባል።
አምባ ዲጂታል፣ ረቡዕ ነሐሴ 5፣ 2013 ― ጃዋር ሙሐመድና ልደቱ አያሌውን ጨምሮ የበርካታ የፖለቲካ እስረኞች ጠበቃ የነበሩት አቶ አብዱልጀሊል ሁሴን ዛሬ ምሽት በድንገት መሞታቸው ተሰምቷል። የህልፈታቸው ምክንያት እስከአሁን በውል አልታወቀም።
አምባ ዲጂታል በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ መረጃዎችን በማካተት ቀጣይ ዘገባዎችን ያቀርባል።
አምባ ዲጂታል በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መረጃ፣ ዘገባዎችና አስተያየቶችን የሚያቀርብ ዲጂታል የሚዲያ መድረክ ነው፡፡
Contact us: contact@ambadigital.net
© New Media Communications 2022 All rights reserved.