Monday, October 14, 2024
spot_img

ምርጫ ቦርድ ዛሬ ይፋ ባደረገው የምርጫ ውጤት መሠረት..

ምርጫ ቦርድ ዛሬ ይፋ ባደረገው የምርጫ ውጤት መሠረት ብልጽግና ፓርቲ ምርጫ ከተደረገባቸው 436 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎች ውስጥ 410 መቀመጫ ማግኘቱን አስታውቋል።

በሌላ በኩል የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ አብን 5 የህዝብ ተወካች ምክር ቤት መቀመጫዎች ማግኘቱንም ቦርዱ አስታውቋል።

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ደግሞ 4 የህዝብ ተወካች ምክር ቤት መቀመጫዎች ማግኘቱን ነው ቦርዱ ገልጿል።

የጌዲዮ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅትም 2 የህዝብ ተወካች ምክር ቤት መቀመጫዎችን ማሸነፉን ማግኘቱንም ነው ቦርዱ ያስታወቀው።

ተዛማጅ ጽሑፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትኩስ ርዕስ

- Advertisment -spot_img