Update: የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የስድስተኛውን አገራዊ ምርጫ ውጤት ይፋ እንደሚያደርግ በሚጠበቅበት መድረክ ለዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የሚሰሩ ጋዜጠኞች እንዳይገቡ መከልከላቸውን እየገለጹ ይገኛሉ። ተከለከልን ካሉት መካከል የብሉምበርግ እና ሬውተርስ ዘጋቢዎች ይገኙበታል።
Update: የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የስድስተኛውን አገራዊ ምርጫ ውጤት ይፋ እንደሚያደርግ በሚጠበቅበት መድረክ ለዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የሚሰሩ ጋዜጠኞች እንዳይገቡ መከልከላቸውን እየገለጹ ይገኛሉ። ተከለከልን ካሉት መካከል የብሉምበርግ እና ሬውተርስ ዘጋቢዎች ይገኙበታል።
አምባ ዲጂታል በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መረጃ፣ ዘገባዎችና አስተያየቶችን የሚያቀርብ ዲጂታል የሚዲያ መድረክ ነው፡፡
Contact us: contact@ambadigital.net
© New Media Communications 2022 All rights reserved.