አምባ ዲጂታል፣ ዐርብ ሰኔ 18፣ 2013 ― ጠቅላይ ሚኒስትር ባሳለፍነው ሰኞ ለምርጫ ዝግ የተደረጉት የመንግሥት መስሪያ ቤቶች፣ ነገ ክፍት ተደርገው የእለቱን ሥራ እንዲያካክሱ ማሳሰቢያ ሰጥተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንኑ ባለፈው ሳምንት ቀድመው አሳውቀወ እንደነበር አይዘነጋም፡፡
አምባ ዲጂታል፣ ዐርብ ሰኔ 18፣ 2013 ― ጠቅላይ ሚኒስትር ባሳለፍነው ሰኞ ለምርጫ ዝግ የተደረጉት የመንግሥት መስሪያ ቤቶች፣ ነገ ክፍት ተደርገው የእለቱን ሥራ እንዲያካክሱ ማሳሰቢያ ሰጥተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንኑ ባለፈው ሳምንት ቀድመው አሳውቀወ እንደነበር አይዘነጋም፡፡
አምባ ዲጂታል በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መረጃ፣ ዘገባዎችና አስተያየቶችን የሚያቀርብ ዲጂታል የሚዲያ መድረክ ነው፡፡
Contact us: contact@ambadigital.net
© New Media Communications 2022 All rights reserved.