የኢዜማው መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል 23 የምርጫ ጣቢያ 05 ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከድምጽ መስጠት ሂደቱ በኋላ ለብሔራዊ ቴሌቪዥን በሰጡት አስተያየት ‹‹አንዳንድ ችግሮች ቢኖሩም የምርጫውን ወጤት የሚቀይሩ ችግሮች አይፈጠሩም ብለን ተስፋ እናደርጋለን›› ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ ይህ የሚታወቀው ማታ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡
የፎቶ ምንጭ፡ ካፒታል