Wednesday, October 9, 2024
spot_img

በትግራይ ክልል አገልግሎት ሙሉ በሙሉ መቆሙ ተነገረ

አምባ ዲጂታል፣ ማክሰኞ ግንቦት 17፣ 2013 ― በትግራይ ክልል ከዛሬ ግንቦት 17 ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት “ፆመ ትግራይ” በተደረገው ጥሪ መሠረት አገልግሎቶች በሙሉ መዘጋታቸው ታውቋል።

በትላንትናው ዕለት የንግድ ድርጅቶች እንዲዘጉ፣ የታክሲ እንቅስቃሴ እንዲቋረጥ፣ መንግስት ሰራተኞች ስራ እንዳይገቡ፣ ሁሉም ሰው ስልክ እንዲዘጋ የሚሉ መልዕክቶችን የያዙ ወረቀቶች በመቀሌ ከተማ መበተናቸው ተነግሯል።

ተዛማጅ ጽሑፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትኩስ ርዕስ

- Advertisment -spot_img