Tuesday, October 8, 2024
spot_img

ኢትዮ ቴሌኮም በማኅበራዊ ድረ ገጾች ላይ የተፈጠረው መቋረጥ ከእውቅናዬ ውጭ ነው ማለቱ ተሰማ

አምባ ዲጂታል፣ ሰኞ ግንቦት 9፣ 2013 ― ከትላንት ግንቦት 8፣ 2013 ምሽት ጀምሮ በኢትዮጵያ ሁሉም ቦታዎች ፌስቡክ፣ ኢንስታግራም እና ዋትስ አፕ የተሰኙት የማኅበራዊ ትስስር መገልገያዎች መቋረጣቸው መነገሩ የሚታወስ ነው፡፡

በጉዳዩ ላይ አል ዓይን ኢትዮ ቴሌኮምን ጠይቄ አገልግሎቱ ከኩባንያው እውቅና ውጭ መቋረጡን ሰምቻለሁ ብሎ ዘግቧል፡፡

ከትላንት ምሽት አንስቶ የተቋረጡት የተጠቀሱት የማኅበራዊ ትስስር ድረ ገጾች ዛሬ ረፋድ ላይ በድጋሚ አገልግሎት መጀመራቸው ታውቋል፡፡

ተዛማጅ ጽሑፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትኩስ ርዕስ

- Advertisment -spot_img