አምባ ዲጂታል፣ ቅዳሜ መስከረም 15፣ 2014 ― በኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ አቅራቢነት የኦነግ ከፍተኛ አመራር የሆኑት አቶ አራርሶ ቢቂላ የኦሮሚያ ክልል የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ተደርገው ተሹመዋል፡፡
ጨፌው በዛሬው እለት ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ያቀረቡትን የካቢኔ አባላት አጽድቋል፡፡
በተጨማሪም ጨፌው የተለያዩ የቋሚ ኮሜቴ አባላትንና ኃላፊዎችንም ሰይሟል፡፡