በጎረቤት አገር ሱዳን የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ በመካሄድ ላይ መሆኑን አል ዐይን የሱዳን ቴሌቪዥንን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡
የሃገሪቱ ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት አባል የሆኑት መሃመድ ፈቂ ሱሌይማን ሱዳናውያን ያመጡት ለውጥ እንዳይቀለበስ ወጥተው ይጠብቁ ሲሉ በይፋዊ የማኅበራዊ ገጾቻቸው ጥሪ ማቅረባቸውም ነው የተመላከተው፡፡
በጎረቤት አገር ሱዳን የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ በመካሄድ ላይ መሆኑን አል ዐይን የሱዳን ቴሌቪዥንን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡
የሃገሪቱ ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት አባል የሆኑት መሃመድ ፈቂ ሱሌይማን ሱዳናውያን ያመጡት ለውጥ እንዳይቀለበስ ወጥተው ይጠብቁ ሲሉ በይፋዊ የማኅበራዊ ገጾቻቸው ጥሪ ማቅረባቸውም ነው የተመላከተው፡፡
አምባ ዲጂታል በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መረጃ፣ ዘገባዎችና አስተያየቶችን የሚያቀርብ ዲጂታል የሚዲያ መድረክ ነው፡፡
Contact us: contact@ambadigital.net
© New Media Communications 2022 All rights reserved.