Monday, October 14, 2024
spot_img

ሰበር ዜና አዲስ ስታንዳርድ ሥራ ማቆሙን አሳወቀ

አምባ ዲጂታል፣ ረቡዕ ሐምሌ 7፣ 2013 ― በጃኬን አሳታሚ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ስር የሚንቀሳቀሰው አዲስ ስታንዳርድ ድረ ገጽ ሥራ ማቆሙን አሳወቀ።

ድረ ገጹ ሥራውን ያቆመው በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ፍቃዱ ስለተነጠቀ መሆኑን ባወጣው አጭር መግለጫ አስታውቋል።

እንደ ሚዲያው ከሆነ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለምን ፍቃዱን እንደነጠቀው ማብራሪያ አልሰጠም።

በጉዳዩ ላይ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ይህ ዘገባ እስከተሰናዳበት ሰአት ድረስ ያለው ነገር የለም።

ተዛማጅ ጽሑፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትኩስ ርዕስ

- Advertisment -spot_img