ጀነራል ሰአረ መኮንንን በመግደል የተከሰሰው መሳፍንት አበራ የእድሜ ልክ እስር ተፈረደበት።
የቀድሞው የኢፌዴሪ ጦር ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀነራል ሰዓረ መኮንን እና ወዳጃቸው ሜጀር ጀነራል ገዛኢ አበራን በመግደል ጥፋተኛ የተባለው መሳፍንት ጥጋቡ ላይ ፍርድ ቤት የእድሜ ይፍታህ እንደወሰነበት አዲስ ስታንዳርድ ዘግቧል።
ጀነራል ሰአረ መኮንንን በመግደል የተከሰሰው መሳፍንት አበራ የእድሜ ልክ እስር ተፈረደበት።
የቀድሞው የኢፌዴሪ ጦር ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀነራል ሰዓረ መኮንን እና ወዳጃቸው ሜጀር ጀነራል ገዛኢ አበራን በመግደል ጥፋተኛ የተባለው መሳፍንት ጥጋቡ ላይ ፍርድ ቤት የእድሜ ይፍታህ እንደወሰነበት አዲስ ስታንዳርድ ዘግቧል።
አምባ ዲጂታል በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መረጃ፣ ዘገባዎችና አስተያየቶችን የሚያቀርብ ዲጂታል የሚዲያ መድረክ ነው፡፡
Contact us: contact@ambadigital.net
© New Media Communications 2022 All rights reserved.