Saturday, October 12, 2024
spot_img

የመለስ ዜናዊ የአመራር አካዳሚ ሥያሜው እንዲቀየር ተወሰነ

አምባ ዲጂታል፣ ማክሰኞ ሰኔ 15፣ 2013 ― የሚኒስትሮች ምክር ቤት “የመለስ ዜናዊ የአመራር አካዳሚ” “የአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ” በሚል እንዲሰየም ዛሬ ማጽደቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በገጻቸው ላይ አሳውቀዋል።

አካዳሚው ከስም ለውጥ ጋር የ 21 ኛው ክፍለ ዘመን የአመራር ጥያቄዎችን ለማሟላት የሚያስችል ዐቅም ያላቸውን ልሂቃን የሚያፈራ እና የዕድገት ተኮር አስተሳሰብን የሚያንፀባርቅ የትምህርት ተቋም እንዲሆን ያለመ መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።

ተዛማጅ ጽሑፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትኩስ ርዕስ

- Advertisment -spot_img