ኢዜማ በመስቃን፣ ማረቆ፣ ወላይታ፣ ጋሞ፣ ከፋ እንዲሁም በምሥራቅ እና ምዕራብ ጎጃም የሚገኙ ታዛቢዎቹ ምርጫውን እንዳይታዘቡ መከልከላቸውን አሳውቋል። ፓርቲው ይህን ያሳወቀው በምርጫው ሂደት የገጠሙና ሊስተካከሉ ይገባል ባላቸው ጉዳዮች ላይ እየሰጠ ባለው መግለጫ ወቅት ነው።
ኢዜማ በመስቃን፣ ማረቆ፣ ወላይታ፣ ጋሞ፣ ከፋ እንዲሁም በምሥራቅ እና ምዕራብ ጎጃም የሚገኙ ታዛቢዎቹ ምርጫውን እንዳይታዘቡ መከልከላቸውን አሳውቋል። ፓርቲው ይህን ያሳወቀው በምርጫው ሂደት የገጠሙና ሊስተካከሉ ይገባል ባላቸው ጉዳዮች ላይ እየሰጠ ባለው መግለጫ ወቅት ነው።
አምባ ዲጂታል በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መረጃ፣ ዘገባዎችና አስተያየቶችን የሚያቀርብ ዲጂታል የሚዲያ መድረክ ነው፡፡
Contact us: contact@ambadigital.net
© New Media Communications 2022 All rights reserved.