አምባ ዲጂታል፣ ማክሰኞ ሰኔ 1፣ 2013 ― የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ለይፋዊ ስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ አዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አHEመድ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
ፕሬዝዳንቱ በቆይታቸው ከኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ይመክራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የመንግስት ሚዲያዎች ዘግበዋል፡፡