አምባ ዲጂታል፣ ቅዳሜ ግንቦት 21፣ 2013 ― ላለፉት ሁለት ቀናት የሥራ አስፈጻሚ ስብሳባውን ሲካሄድ የቆየወ ገዢው ብልጽናግና ፓርቲ ስብሰባውን ማጠናቀቁን ገልጧል፡፡ ከስብሰባው መጠናቀቅ በኋላ የፓርቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ‹‹ስብሰባችንን ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልጽግና ቁርጠኝነታችንን በማደስ አጠናቅቀናል፡›› ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡
አምባ ዲጂታል፣ ቅዳሜ ግንቦት 21፣ 2013 ― ላለፉት ሁለት ቀናት የሥራ አስፈጻሚ ስብሳባውን ሲካሄድ የቆየወ ገዢው ብልጽናግና ፓርቲ ስብሰባውን ማጠናቀቁን ገልጧል፡፡ ከስብሰባው መጠናቀቅ በኋላ የፓርቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ‹‹ስብሰባችንን ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልጽግና ቁርጠኝነታችንን በማደስ አጠናቅቀናል፡›› ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡
አምባ ዲጂታል በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መረጃ፣ ዘገባዎችና አስተያየቶችን የሚያቀርብ ዲጂታል የሚዲያ መድረክ ነው፡፡
Contact us: contact@ambadigital.net
© New Media Communications 2022 All rights reserved.