አምባ ዲጂታል፣ ረቡዕ ግንቦት 18፣ 2013 ― ገዢው ብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከነገ ግንቦት 19፣ 2013 ጀምሮ መደበኛ ስብሰባውን እንደሚያካሄድ አስታውቋል።
ፓርቲው በፌስቡክ ገጹ ላይ እንዳስታወቀው ኮሚቴው በወቅታዊና አገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ የተለያዩ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል።
አምባ ዲጂታል፣ ረቡዕ ግንቦት 18፣ 2013 ― ገዢው ብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከነገ ግንቦት 19፣ 2013 ጀምሮ መደበኛ ስብሰባውን እንደሚያካሄድ አስታውቋል።
ፓርቲው በፌስቡክ ገጹ ላይ እንዳስታወቀው ኮሚቴው በወቅታዊና አገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ የተለያዩ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል።
አምባ ዲጂታል በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መረጃ፣ ዘገባዎችና አስተያየቶችን የሚያቀርብ ዲጂታል የሚዲያ መድረክ ነው፡፡
Contact us: contact@ambadigital.net
© New Media Communications 2022 All rights reserved.