Tuesday, October 8, 2024
spot_img

የአማራ ክልል በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የሚገኙ መሬቶችን ለባለሐብቶች መሬት ሊያከራይ ነው

አምባ ዲጂታል፣ ማክሰኞ ግንቦት 10፣ 2013 ― የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ቢሮ የገጠር ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት እቅድ ስላለኝ የኢንቨስትመት መሬቶችን ለአንድ የምርት ዘመን ለማከራየት እፈልጋለሁ ሲል አስታውቋል፡፡

ክልሉ ባወጣው ማስታወቂያ ከአሁን ቀደም መሬት ወስደው እያለሙ የነበሩ በማንነታቸው በአካባቢው በነበረው ፖለቲካዊ ችግር ተፈናቅለው የነበሩ አልሚ ባለሐብቶች እና በክልሉ በፀጥታ ችግር ምክንት መሬታቸውን ማልማት ያልቻሉ ባለሐብቶች ተጋብዘዋል፡፡

የአማራ ክልል አሁን ለባለሐብቶች በኢንቨስትመንት ለማከራየት ያወጣቸው መሬቶች ከዚህ ቀደም ከትግራይ ክልል ጋር ሲያነታርክ የቆየ መሆኑ ይነገራል፡፡

ተዛማጅ ጽሑፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

ትኩስ ርዕስ

- Advertisment -spot_img